መዝሙር 96:11-13 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

11. ሰማያት ደስ ይበላቸው፤ ምድርም ሐሤት ታድርግ፤ባሕርና በውስጧ ያለው ሁሉ ያስተጋባ፤

12. መስኩና በላዩ ያለው ሁሉ ይፈንጥዝ፤ያን ጊዜ የዱር ዛፎች ሁሉ በደስታ ይዘምራሉ፤

13. እርሱ ይመጣልና በእግዚአብሔር ፊት ይዘምራሉ፤በምድር ላይ ሊፈርድ ይመጣል፤በዓለም ላይ በጽድቅ፣በሕዝቦችም ላይ በእውነት ይበይናል።

መዝሙር 96